Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ገላትያ 3:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 አብርሃም በእግዚአብሔር እንደ አመነና፥ ጽድቅም ሆኖ እንደ ተቆጠረለት፥

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 ልክ እንደዚሁ፣ አብርሃም “እግዚአብሔርን አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት።”

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 ይህም “አብርሃም በእግዚአብሔር አመነ፤ እምነቱም ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት” ተብሎ እንደ ተጻፈው ነው።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 አብ​ር​ሃም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ አመነ፥ ጽድ​ቅም ሆኖ እንደ ተቈ​ጠ​ረ​ለት፥

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

6 እንዲሁ አብርሃም በእግዚአብሔር አመነና ጽድቅ ሆኖ ተቆጠረለት።

Ver Capítulo Cópia de




ገላትያ 3:6
9 Referências Cruzadas  

አብራምም በእግዚአብሔር አመነ፥ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት።


ለእኛም ጭምር ነው፤ ጌታችንን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው ለምናምን ለእኛም እንዲቆጠርልን ነው።


ስለዚህም የሚያምኑት ከታመነው ከአብርሃም ጋር ተባርከዋል።


“አብርሃም በእግዚአብሔር አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት” የሚለው የመጽሐፍ ቃል ተፈጸመ፤ እርሱም የእግዚአብሔር ወዳጅ ተባለ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios