Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዕዝራ 10:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ከኢሜርም ልጆች፥ ሐናኒና ዝባድያ፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ከኢሜር ዘሮች፤ አናኒና ዝባድያ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ከኢሜር ጐሣ፦ ሐናኒና ዘባድያ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ከኢ​ሚር ልጆ​ችም አና​ኒና ዝብ​ድያ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ከኢሜር ልጆችም፤ አናኒና ዝባድያ።

Ver Capítulo Cópia de




ዕዝራ 10:20
8 Referências Cruzadas  

ዐሥራ አምስተኛው ለቢልጋ፥ ዐሥራ ስድስተኛው ለኢሜር፥


ሚስቶቻቸውን ለማሰናበት እጃቸውን ሰጡ፤ ስለ በደላቸውም ከመንጋው አንድ አውራ በግ ለበደል መሥዋዕት አቀረቡ።


ከሐሪም ልጆችም፦ ማዕሤያ፥ ኤልያ፥ ሽማዕያ፥ ይሒኤል፥ ዑዚያ፤


ካህናቱ ከኢያሱ ቤት የሆነው ይዳዕያ ልጆች፥ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሦስት።


የኢሜር ልጆች፥ አንድ ሺህ አምሳ ሁለት።


የሐሪም ልጆች፥ አንድ ሺህ ዐሥራ ሰባት።


የዮፃዳቅም ልጅ ኢያሱ ተነሣ፥ ወንድሞቹ ካህናትና፥ የሸአልቲኤል ልጅ ዘሩባቤልና ወንድሞቹም በእግዚአብሔር ሰው በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ሊያቀርቡበት የእስራኤልን አምላክ መሠዊያ ሠሩ።


የኢሜር ልጆች፥ አንድ ሺህ አምሳ ሁለት።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios