Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሕዝቅኤል 20:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ከግብጽም ምድር አወጣኋቸው ወደ ምድረ በዳም አመጣኋቸው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ስለዚህ ከግብጽ አውጥቼ ወደ ምድረ በዳ አመጣኋቸው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 “ስለዚህም ከግብጽ መርቼ ወደ በረሓ አመጣኋቸው፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 “ከግ​ብ​ፅም ምድር አወ​ጣ​ኋ​ቸው ወደ ምድረ በዳም አመ​ጣ​ኋ​ቸው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ከግብጽም ምድር አወጣኋቸው ወደ ምድረ በዳም አመጣኋቸው።

Ver Capítulo Cópia de




ሕዝቅኤል 20:10
6 Referências Cruzadas  

ሙሴም እስራኤልን ከቀይ ባሕር መራ፥ ወደ ሹር ምድረ በዳም ሄዱ፤ በምድረ በዳም ሦስት ቀን ሄዱ፥ ውኃም አላገኙም።


የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ምድር በወጡ በሦስተኛው ወር በዚያ ቀን ወደ ሲና ምድረ በዳ መጡ።


“ከግብጽ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ ጌታ አምላክህ እኔ ነኝ።


ሰው ቢያደርገው ኖሮ በሕይወት የሚኖርበትን ሥርዓቴንም ሰጠኋቸው፥ ፍርዴንም አስታወቅኋቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios