Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘፀአት 39:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 በሁለተኛው ረድፍ በሉር፥ ሰንፔርና አልማዝ፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 በሁለተኛውም ረድፍ በሉር፣ ሰንፔርና አልማዝ፣

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 በሁለተኛውም ረድፍ በሉር፥ ሰንፔርና ዐልማዝ፥

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ተራ በሉር፥ ሰን​ፔር፥ ኢያ​ሰ​ጲድ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 በሁለተኛውም ተራ በሉር፥ ሰንፔር፥ አልማዝ፤ በሦስተኛውም ተራ ያክንት፥

Ver Capítulo Cópia de




ዘፀአት 39:11
5 Referências Cruzadas  

አራት ረድፍ የሆነ የዕንቁ ፈርጥ አድርግበት፤ በመጀመሪያው ረድፍ ሰርድዮን፥ ቶጳዝዮንና የሚያብረቀርቅ ዕንቁ፤


በሁለተኛው ረድፍ በሉር፥ ሰንፔርና አልማዝ፤


በእርሱም ላይ በአራት ረድፍ ዕንቁዎቹን አደረጉበት፤ በመጀመሪያ ረድፍ ሰርድዮን፥ ቶጳዝዮንና የሚያብረቀርቅ ዕንቁ፤


በሦስተኛው ረድፍ ያክንት፥ ኬልቄዶንና አሜቴስጢኖስ፤


በእግዚአብሔር የአትክልት ቦታ በዔድን ነበርህ፤ የከበረ ድንጋይ ሁሉ ልብስህ ነበር፥ ያቁት፥ ቶጳዝዮን፥ አልማዝ፥ ቢረሌ፥ መረግድ፥ ኢያስጲድ፥ ሰንፔር፥ በሉር፥ የሚያብረቀርቅ ዕንቁ፥ ወርቅ፥ ልብስህ ነበረ፤ የከበሮህና የእንቢልታህ ሥራ በአንተ ዘንድ ነበረ፤ በተፈጠርህበት ቀን ተዘጋጅተው ነበር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios