Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘዳግም 3:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለራሳችን ዘረፍን።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ከብቱን በሙሉና ከየከተሞቻቸው የማረክነውን ሁሉ ግን ለራሳችን አደረግን።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ከብቱን ሁሉ ማርከን ወሰድን፤ ከተሞችንም በዘበዝን።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ከብ​ቶ​ቹን ሁሉ የከ​ተ​ሞ​ቹ​ንም ምርኮ ለእኛ ወሰ​ድን።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለእኛ በዘበዝን።

Ver Capítulo Cópia de




ዘዳግም 3:7
4 Referências Cruzadas  

ከብቶቻቸውንና ከከተሞቻቸው ያገኘነውን ምርኮ ግን ለራሳችን ወሰድን።


በዚያን ጊዜ በዮርዳኖስ ማዶ ከነበሩት ሁለቱ አሞራውያን ነገሥታት እጅ፥ ከአርኖን ሸለቆ ጀምሮ እስከ ሔርሞን ተራራ ድረስ፥ ምድሪቱን ወሰድን።


ነገር ግን ጌታ ኢያሱን ባዘዘው ቃል መሠረት የዚያችን ከተማ ከብትና ምርኮ ብቻ እስራኤል ለራሳቸው ዘረፉ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios