Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘዳግም 19:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ተንኰለኛ የሆነ ምስክር አንድን ሰው በሐሰት ቢከስ፥

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 ተንኰለኛ የሆነ ምስክር አንድን ሰው በሐሰት ቢከስስ፣

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 አንድ ክፉ ሰው ሌላውን ሰው በሐሰት ወንጅሎ ቢከሰው፥

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 በዐ​መፃ ይከ​ስ​ሰው ዘንድ በሰው ላይ ሐሰ​ተኛ ምስ​ክር ቢቆም፥

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 በዓመፃ ይከስሰው ዘንድ በሰው ላይ ሐሰተኛ ምስክር ቢቆም፥

Ver Capítulo Cópia de




ዘዳግም 19:16
9 Referências Cruzadas  

የሐሰት ምስክሮችና ዓመፀኞች ተነሥተውብኛልና ለጠላቶቼ ፍላጎት አሳልፈህ አትስጠኝ።


የሐሰት ምስክሮች ተነሡብኝ፥ የማላውቀውንም በእኔ ላይ ተናገሩ።


የታመነ ምስክር አይዋሽም፥ የሐሰት ምስክር ግን በሐሰት ይናገራል።


ሐሰተኛ ምስክር ሳይቀጣ አይቀርም፥ በሐሰትም የሚናገር አያመልጥም።


“ይህ ሰው በዚህ በተቀደሰው ስፍራ በሕግም ላይ የስድብን ነገር ለመናገር አይተውም፤


“ ‘በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios