Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሐዋርያት ሥራ 13:49 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

49 የጌታም ቃል በአገሩ ሁሉ ተስፋፋ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

49 የጌታም ቃል በአካባቢው ባለው አገር ሁሉ ተስፋፋ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

49 የጌታም ቃል በዚያ አገር ሁሉ ተስፋፋ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

49 የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል በሀ​ገሩ ሁሉ ተዳ​ረሰ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

49 የጌታም ቃል በአገሩ ሁሉ ተስፋፋ።

Ver Capítulo Cópia de




ሐዋርያት ሥራ 13:49
8 Referências Cruzadas  

እነርሱ ግን ሄደው በዚያ አገር ሁሉ ስለ እርሱ አወሩ።


የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር።


በዚያን ጊዜ አገረ ገዢው የተደረገውን ባየ ጊዜ ከጌታ ትምህርት የተነሣ ተገርሞ አመነ።


በእስያም የኖሩት ሁሉ አይሁድም የግሪክ ሰዎችም የጌታን ቃል እስኪሰሙ ድረስ ሁለት ዓመት ያህል እንዲህ ሆነ።


ይህም ጳውሎስ ‘በእጅ የተሠሩቱ አማልክት አይደሉም፤’ ብሎ፥ በኤፌሶን ብቻ ሳይሆን ከጥቂት ክፍል በቀር በእስያ ሁሉ ብዙ ሕዝብን እንደ አስረዳና እንደ አሳተ አይታችኋል፤ ሰምታችሁማል።


የእግዚአብሔርም ቃል እየሰፋ ሄደ፤ በኢየሩሳሌምም የደቀ መዛሙርት ቍጥር እጅግ እየበዛ ሄደ፤ ከካህናትም ብዙ ሰዎች ለሃይማኖት የታዘዙ ሆኑ።


ይህም በኢዮጴ ሁሉ የታወቀ ሆነ፤ ብዙ ሰዎችም በጌታ አመኑ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios