Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




2 ጢሞቴዎስ 4:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ የተቻለህን ሁሉ ጣር፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 በቶሎ ወደ እኔ ለመምጣት የተቻለህን ሁሉ አድርግ፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 በፍጥነት ወደ እኔ እንድትመጣ ይሁን፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤

Ver Capítulo Cópia de




2 ጢሞቴዎስ 4:9
4 Referências Cruzadas  

ከባላጋራህ ጋር ወደ ሹም ብትሄድ፥ ወደ ዳኛ እንዳይጐትትህ ዳኛውም ለሎሌው አሳልፎ እንዳይሰጥህ ሎሌውም በወኅኒ እንዳይጥልህ፥ ገና በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ለመታረቅ ትጋ።


በደስታ እንድሞላ እንባህን እያስታወስኩ ላይህ እናፍቃለሁ።


ከክረምት በፊት እንድትመጣ የተቻለህን ሁሉ ጣር። ኤውግሎስና ጱዴስ ሊኖስም ቅላውዲያም ወንድሞችም ሁሉ ሰላምታ ያቀርቡልሃል።


አርጢሞንን ወይም ቲኪቆስን ወደ አንተ ስልክ፥ ወደ ኒቆጵልዮን ወደ እኔ እንድትመጣ የተቻለህን ሁሉ አድርግ፤ እኔ ክረምቱን በዚያ ለማሳለፍ ወስኛለሁና።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios