Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




2 ሳሙኤል 23:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 የሐራራዊው የሻማ ልጅ፥ የሐራራዊው የሻራር ልጅ አሒአም፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 የሃራራዊው የሣማ ልጅ፣ የሃራራዊው የሻራር ልጅ አሒአም፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 አሮ​ዳ​ዊው ሳም​ናን፥ የሓ​ተ​ራ​ዊው የሶሬ ልጅ አም​ናን፥

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 የአሳን ልጆች፥ ዮናታን፥ አሮዳዊው ሣማ፥

Ver Capítulo Cópia de




2 ሳሙኤል 23:33
4 Referências Cruzadas  

ከእርሱም ቀጥሎ የሃራርታዊው የአጌ ልጅ ሻማ ነበር፤ ፍልስጥኤማውያንም ምስር በሞላበት ሌሒ በተባለ ስፍራ አንድ እርሻ ላይ በአንድነት ተሰብስበው ነበር። ሕዝቡም ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤


የማዕካታዊው የአሐሰባይ ልጅ ኤሊፌሌጥ፥ የጊሎናዊው የአሒጦፌል ልጅ ኤሊአም፥


ሃሮራዊው ሳሞት፥ ፈሎናዊው ሴሌስ፥


የአሮዳዊው የአራር ልጅ አምናን፥ የኡር ልጅ ኤሊፋል፥


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios