Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




2 ሳሙኤል 22:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 እርምጃዬን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተሰነካከሉም።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 ርምጃዬን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተሰነካከሉም።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 አረማመዴን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተንሸራተቱም።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 በሜ​ዳም አረ​ማ​መ​ዴን በበ​ታቼ አሰ​ፋህ፤ እግ​ሮቼም አል​ተ​ን​ሸ​ራ​ተ​ቱም።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 አረማመዴን በበታቼ አሰፋህ፥ እግሮቼም አልተንሸራተቱም።

Ver Capítulo Cópia de




2 ሳሙኤል 22:37
8 Referências Cruzadas  

ሰፊ ወደ ሆነ ስፍራ አወጣኝ፤ ደስ ተሰኝቶብኛልና አዳነኝ።


እግርህ እንዲናወጥ አይፈቅድም፥ የሚጠብቅህም አይተኛም።


እግሮች እንዳይናወጡ አረማመዴን በመንገድህ አጽና።


ለደኅንነቴም ጋሻን ሰጠኸኝ፥ ቀኝህም ትረዳኛለች፥ ትምህርትህም አሳደገችኝ፥


ለመዘምራን አለቃ በበገናዎች፥ የዳዊት መዝሙር።


እግሮቼ ተሰናከሉ ባልሁ ጊዜ፥ አቤቱ፥ ጽኑ ፍቅርህ ረዳኝ።


በሄድህ ጊዜ እርምጃህ አይታገድም፥ ብትሮጥም አትሰናከልም።


እርሱ የታማኞቹን እግር ይጠብቃል ሰው በኃይሉ አይበረታምና፥ ኃጥአን ግን ዝም ብለው በጨለማ ይጣላሉ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios