Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ጢሞቴዎስ 6:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ወደዚህ ዓለም ምንም ይዘን አልመጣንምና፥ ከዚህም ዓለም ይዘነው የምንሄደው ምንም ነገር የለም፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ምክንያቱም ወደ ዓለም ያመጣነው ምንም ነገር የለም፤ ምንም ነገር ይዘን መሄድም አንችልም።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ወደዚህ ዓለም ምንም ይዘን አልመጣንም፤ ከዚህም ዓለም ይዘነው የምንሄድ ምንም ነገር የለም።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ወደ ዓለም ምንም እንኳ አላመጣንምና፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 ወደ ዓለም ምንም እንኳ አላመጣንምና፥

Ver Capítulo Cópia de




1 ጢሞቴዎስ 6:7
6 Referências Cruzadas  

እንዲህም አለ፦ “ራቁቴን ከእናቴ ማኅፀን ወጥቻለሁ፥ ራቁቴንም ወደዚያ እመለሳለሁ፥ ጌታ ሰጠ፥ ጌታ ወሰደ፥ የጌታ ስም የተባረከ ይሁን።”


የሰው ሀብት የቤቱም ክብር በበዛ ጊዜ አትፍራ፥


ሃብት ለዘለዓለም አይኖርምና፥ ዘውድም ለትውልድ ሁሉ አይጸናምና።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios