Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ቆሮንቶስ 9:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ልንበላና ልንጠጣ መብት የለንምን?

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 ለመሆኑ፣ የመብላትና የመጠጣት መብት የለንምን?

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 እኛ ምግብና መጠጥ የማግኘት መብት የለንምን?

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 በውኑ ልን​በ​ላና ልን​ጠጣ አይ​ገ​ባ​ን​ምን?

Ver Capítulo Cópia de




1 ቆሮንቶስ 9:4
11 Referências Cruzadas  

ፀሐይም በገባች ጊዜ ንጹሕ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ እንጀራው ነውና ከተቀደሰው ነገር ይበላል።


ለመንገዳችሁ ከረጢት ወይም ሁለት እጀ ጠባብ ወይም ጫማ ወይም በትር አትያዙ፤ ለሠራተኛ ምግቡ ይገባዋልና።


ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋልና እነርሱ የሚሰጡአችሁን እየበላችሁና እየጠጣችሁ በዚያው ቤት ተቀመጡ። ከቤት ወደ ቤት አትዘዋወሩ።


ከማንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤


ለሚመረምሩኝ መልሴ ይህ ነው።


ቃሉን የሚማር መልካሙን ነገር ሁሉ ከሚያስተምረው ጋር ይካፈል።


እንዲሁም ከእናንተም ሆነ ከሌሎች ክብርን አልፈለግንም፥


ወንድሞች ሆይ! ድካማችንንና ጥረታችንን ታስታውሱታላችሁ፤ የእግዚአብሔርን ወንጌል ለእናንተ እየሰበክን በአንዳችሁም ላይ እንኳ ሸክም ላለመሆን ስንል ሌሊትና ቀን እንሠራ ነበር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios