Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ቆሮንቶስ 7:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 እያንዳንዱ ሲጠራ በነበረበት ሁኔታ ይኑር።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 እያንዳንዱ ሰው በተጠራበት ሁኔታ ጸንቶ ይኑር።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ስለዚህ እያንዳንዱ ሰው እግዚአብሔር በጠራው ጊዜ በነበረበት ሁኔታ ይኑር።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ሁሉ እንደ ተጠራ እን​ዲሁ ይኑር።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 እያንዳንዱ በተጠራበት መጠራት እንደዚሁ ይኑር።

Ver Capítulo Cópia de




1 ቆሮንቶስ 7:20
7 Referências Cruzadas  

ከቦታው ርቆ የሚሄድ ሰው ከጎጆዋ ርቃ እንደምትበርር ወፍ ነው።


እያንዳንዱ ጌታ በሰጠውና እግዚአብሔር በጠራው ጊዜ በነበረበት ሁኔታ ይኑር፤ ለአብያተ ክርስቲያን ሁሉ የሰጠሁት መመሪያ ይህ ነው።


ሚስት አግብተህ እንደሆንህ መፋታትን አትሻ፤ ሚስት አላገባህ እንደሆንህ ለማግባት አትፈልግ።


በጸጥታ ለመኖር እንድትተጉ፥ በራሳችሁም ጉዳይ ላይ እንድታተኩሩ፥ እንዳዘዝናችሁም በራሳችሁ እጅ እንድትሰሩ እንለምናችኋለን፤


እንደነዚህ ያሉትንም ሥራቸውን በጸጥታ እየሠሩ የገዛ እንጀራቸውን እንዲበሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እናዛቸዋለን፤ እንመክራቸዋለንም።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios