Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ዜና መዋዕል 6:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 እነዚህም የጌድሶን ልጆች ስሞች ናቸው፤ ሎቤኒ እና ሰሜኢ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 የጌርሶን ወንዶች ልጆች፤ ሎቤኒ፣ ሰሜኢ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 ጌርሾንም ሊብኒንና ሺምዒን ወለደ፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 የጌ​ድ​ሶ​ንም ልጆች ስም ይህ ነው፤ ሎቤኒ፥ ሰሜኢ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 የጌድሶንም ልጆች ስም ይህ ነው፤ ሎቤኒ ሰሜኢ።

Ver Capítulo Cópia de




1 ዜና መዋዕል 6:17
8 Referências Cruzadas  

ከጌድሶናውያን ለአዳንና ሰሜኢ ነበሩ።


የሌዊ ልጆች፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ ነበሩ።


የቀዓትም ልጆች፤ እንበረም፥ ይስዓር፥ ኬብሮን፥ ዑዝኤል ነበሩ።


ሃሌ ሉያ! የጌታን ስም አመስግኑ፥ እናንተ የጌታ ባርያዎች ሆይ፥ አመስግኑት፥


ለመዘምራን አለቃ፥ በዋሽንት፥ የአሳፍ መዝሙር።


የጌርሾንም ልጆች እንደ ወገኖቻቸው ሊብኒና፥ ሽምኢ ናቸው።


የጌድሶንም ልጆች ስሞች በየወገኖቻቸው እነዚህ ናቸው፤ ሎቤኒ፥ ሰሜኢ።


በጌድሶን ውስጥ የሎቤናውያን ወገንና የሰሜአውያን ወገን ይካተቱ ነበር፤ የጌድሶናውያን ወገኖች እነዚህ ናቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios