Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ዜና መዋዕል 5:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 ከአጋራውያንና ከይጡር ከናፊሽና ከናዳብ ጋር ተዋጉ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 እነዚህም በአጋራውያን፣ በኢጡር፣ በናፌስ፣ በናዳብ ላይ ዘመቱ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 እነርሱም የሀጋራውያን ነገዶች በሆኑት በየጡር፥ በናፊሽና በኖዳብ ሕዝቦች ላይ አደጋ ለመጣል ዘመቱ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 ከአ​ጋ​ራ​ው​ያ​ንና ከኢ​ጣ​ር​ዮን ከና​ፋ​ስ​ዮ​ንና ከና​ዳ​ብ​ዮን ጋር ተዋጉ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

19 ከአጋራውያንና ከኢጡር ከናፌስና ከናዳብ ጋር ተዋጉ።

Ver Capítulo Cópia de




1 ዜና መዋዕል 5:19
4 Referências Cruzadas  

ሐዳድ፥ ቴማ፥ ይጡር፥ ናፊሽ እና ቄድማ ናቸው።


ይጡር፥ ናፊሽ፥ ቄድማ ነበሩ፤ እነዚህ የእስማኤል ልጆች ናቸው።


እነዚህ ሁሉ በንጉሡ በዳዊት ሀብት ላይ ሹሞች ነበሩ።


በሳኦልም ዘመን ከአጋራውያን ጋር ተዋጉ፥ እነርሱም በእጃቸው ተመትተው ወደቁ፤ በገለዓድ ምሥራቅ በኩል ባለው አገር ሁሉ በድንኳኖቻቸው ተቀመጡ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios