Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ዜና መዋዕል 23:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 የሙሴ ልጆች ጌርሳምና አልዓዛር ነበሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 የሙሴ ወንዶች ልጆች፤ ጌርሳም፣ አልዓዛር።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ሙሴም ጌርሾምና ኤሊዔዘር ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 የሙሴ ልጆ​ችም ጌር​ሳ​ምና አል​ዓ​ዛር ነበሩ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 የሙሴ ልጆች ጌርሳምና አልዓዛር ነበሩ።

Ver Capítulo Cópia de




1 ዜና መዋዕል 23:15
5 Referências Cruzadas  

የእግዚአብሔርም ሰው የሙሴ ልጆች በሌዊ ነገድ ተቈጠሩ።


የጌርሳም ልጆች አለቃ ሱባኤል ነበረ።


ወንድ ልጅም ወለደች፦ “በሌላ ምድር መጻተኛ ነኝ” ሲል ስሙን “ጌርሾም” ብሎ ጠራው።


ሙሴም ሚስቱንና ልጆቹን ወሰደ፥ በአህያ ላይም አስቀመጣቸው፥ ወደ ግብጽም ምድር ተመለሰ፤ ሙሴም የእግዚአብሔርን በትር ይዞ ሄደ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios