Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ዜና መዋዕል 17:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 “ሂድ፥ ለባርያዬ ለዳዊት እንዲህ ብለህ ንገረው፦ ‘ጌታ እንዲህ ይላል፦ የምኖርበትን ቤት አትሠራልኝም።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 “ሂድና ባሪያዬን ዳዊትን እንዲህ ብለህ ንገረው፤ እግዚአብሔር የሚለው ይህን ነው፤ ‘እኔ የምኖርበትን ቤት የምትሠራልኝ አንተ አይደለህም።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 “ወደ አገልጋዬ ወደ ዳዊት ሄደህ እንዲህ በለው ‘እኔ የምኖርበትን ቤተ መቅደስ የምትሠራልኝ አንተ አይደለህም፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 “ሂድ፥ ለአ​ገ​ል​ጋዬ ለዳ​ዊት ንገ​ረው፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በው​ስጡ እኖ​ር​በት ዘንድ ቤትን የም​ት​ሠ​ራ​ልኝ አንተ አይ​ደ​ለ​ህም፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4-5 “ሂድ፤ ለባሪያዬ ለዳዊት ንገረው እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ‘እስራኤልን ካወጣሁበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ከድንኳን ወደ ድንኳን፥ ከማደሪያም ወደ ማደሪያ እሄድ ነበር እንጂ በቤት ውስጥ አልኖርሁምና የምኖርበትን ቤት አትሠራልኝም።

Ver Capítulo Cópia de




1 ዜና መዋዕል 17:4
8 Referências Cruzadas  

ነገር ግን ለስሜ ቤት የሚሠራው ከአንተ የሚወለደው ልጅ እንጂ አንተ አይደለህም’።


በዚያም ሌሊት የጌታ ቃል ወደ ናታን መጣ እንዲህም አለው፦


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios