|  This book is not inspired by God and is not part of the Christian canon or the Jewish Tanakh. It is shown only for historical and study purposes.  View full explanation  መጽሐፈ ጦቢት 3:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ሩፋኤልንም ላከው፤ ሁለቱን ያድናቸው ዘንድ፥ ከጦቢትም ዐይን ብልዙን ያጠፋለት ዘንድ፥ የራጉኤል ልጅ ሳራንም ሚስት ልትሆነው ለጦቢት ልጅ ለጦብያ ይሰጣት ዘንድ፥ ክፉ ጋኔን አስማንድዮስንም ይሽረው ዘንድ፥ ጦብያ ይወርሳታልና። በዚያም ወራት ጦቢት ተመልሶ ወደ ቤቱ ገባ፤ የራጉኤል ልጅ ሳራም ከሰገነቷ ወረደች።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ሁለቱንም እንዲፈውሳቸው ሩፋኤል ተላከ። ከጦቢት ዐይን የእግዚአብሔርን ብርሃን እንዲያይ ዓይኑ ላይ ያለውን ነጥብ ሊያጠፋለት፥ የራጉኤል ልጅ ሣራን ደግሞ ለጦቢት ልጅ ለጦብያ በሙሽርነት በመስጠት፥ ከአጋንንት ሁሉ ከከፋው ከአስሞዴዩስ ለማስጣል፥ በእርግጥም ከሁሉም አድናቂዎች ይልቅ የምትገባው ለጦብያ ነበርና፤ በተመሳሳይ ጊዜ ጦቢት ከግቢው አጥር ሲመለስ ሳለ የራጉኤል ልጅ ሣራ ከነበረችበት ክፍል ወደ ታች ደረጃውን በመውረድ ላይ ነበረች።See the chapter |