Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




This book is not inspired by God and is not part of the Christian canon or the Jewish Tanakh. It is shown only for historical and study purposes. View full explanation

መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ሁለቱ ልጆቹ እስ​ኪ​ገ​ድ​ሉት ድረስ፥ ሸሽ​ተ​ውም ወደ አራ​ራት ተራራ እስ​ኪ​ሄዱ ድረስ አምሳ አም​ስት ቀን ከቤቴ አል​ወ​ጣ​ሁም። ልጁ አስ​ራ​ዶ​ንም በእ​ርሱ ፋንታ ነገሠ፤ የወ​ን​ድሜ ልጅ የአ​ና​ሔል ልጅ አኪ​አ​ኪ​ሮ​ስ​ንም በአ​ባቱ ቤት ሁሉና በሥ​ራ​ታ​ቸው ሁሉ ላይ ሾመው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ይህ ከሆነ አርባ ቀን ሳይሞላው ሁለቱ ልጆቹ ንጉሡን ገደሉት፥ ከዛም ወደ አራራት ተራራዎች ሸሹ፤ ልጁ ኤሳራዶን ተተካ። የወንድሜ የአናኤል ልጅ አሂካር የመንግሥት ገንዘብ አስተዳዳሪና የአስተዳደሩ ዋና ሆኖ ተሾመ።

See the chapter Copy




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:21
0 Cross References  

Follow us:

Advertisements


Advertisements