መዝሙር 77:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ረድኤቱንና ያሳያቸውን ተአምራቱን ረሱ፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 የእግዚአብሔርን ሥራ አስታውሳለሁ፤ የጥንት ታምራትህን በርግጥ አስታውሳለሁ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ይህ ድካሜ ነው አልሁ፥ የልዑል ቀኝ መለወጡ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እግዚአብሔር ሆይ! ያከናወንካቸውን ታላላቅ ሥራዎች አስታውሳለሁ፤ ባለፉት ዘመናት ያደረግኻቸው ተአምራት ትዝ ይሉኛል። See the chapter |