Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 71:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ድሃ​ውን ከሚ​ቀ​ማው እጅ፥ ረዳት የሌ​ለ​ው​ንም ምስ​ኪን ያድ​ነ​ዋ​ልና።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 አምላክ ሆይ፤ ከእኔ አትራቅ፤ አምላኬ ሆይ፤ እኔን ለመርዳት ፍጠን።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 አምላክ ሆይ፥ ከእኔ አትራቅ፥ አምላኬ ሆይ፥ እኔን ለመርዳት ፍጠን።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 አምላክ ሆይ! ከእኔ አትራቅ፤ አምላክ ሆይ! ፈጥነህ እርዳኝ።

See the chapter Copy




መዝሙር 71:12
10 Cross References  

አቤቱ፥ አንተ ተስ​ፋዬ ነህና፥ ጌታዬ ሆይ፥ ከታ​ና​ሽ​ነቴ ጀምሬ ተስፋ አደ​ረ​ግ​ሁህ።


በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታመ​ንሁ፤ ነፍ​ሴን፥ እንደ ወፍ ወደ ተራ​ሮች ተቅ​በ​ዝ​በዢ እን​ዴት ትሉ​አ​ታ​ላ​ችሁ?


እጅ​ህን ከአ​ር​ያም ላክ፥ ከብዙ ውኃም አድ​ነኝ፤ ከባ​ዕድ ልጆ​ችም እጅ፥


የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ስ​ገን። ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለ​ዓ​ለም ይሁን፥ ይሁን።


Follow us:

Advertisements


Advertisements