መዝሙር 71:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ድሃውን ከሚቀማው እጅ፥ ረዳት የሌለውንም ምስኪን ያድነዋልና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 አምላክ ሆይ፤ ከእኔ አትራቅ፤ አምላኬ ሆይ፤ እኔን ለመርዳት ፍጠን። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 አምላክ ሆይ፥ ከእኔ አትራቅ፥ አምላኬ ሆይ፥ እኔን ለመርዳት ፍጠን። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 አምላክ ሆይ! ከእኔ አትራቅ፤ አምላክ ሆይ! ፈጥነህ እርዳኝ። See the chapter |