መዝሙር 68:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 በደጅ የሚቀመጡ በእኔ ይጫወታሉ፤ ወይን የሚጠጡም በእኔ ይዘፍናሉ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 “የሰራዊት ነገሥታት ፈጥነው ይሸሻሉ፤ በሰፈር የዋሉ ሴቶችም ምርኮን ተካፈሉ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ጌታ ትእዛዙን ሰጠ፥ የሚያበሥሩት ብዙ ሠራዊት ናቸው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 እንዲህም አሉ፦ “ነገሥታት ከነሠራዊታቸው ወደ ኋላቸው ሸሹ! በቤት የቀሩ ሴቶችም ምርኮን ተካፈሉ፤ See the chapter |