መዝሙር 65:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 መባዬን ይዤ ወደ ቤትህ እገባለሁ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ሜዳዎች መንጋ በመንጋ ሆኑ፤ ሸለቆችም በእህል ተሸፈኑ፤ እልል ይላሉ፤ ይዘምራሉም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 የምድረ በዳ መስኮች ይረካሉ፥ ኮረብቶችም በደስታ ይታጠቃሉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 መስኮች የብዙ በጎች መሰማሪያ ይሆናሉ፤ ሸለቆዎች በሰብል ይሸፈናሉ፤ ሁሉም ደስ ብሎአቸው፥ በእልልታ ይዘምራሉ። See the chapter |