መዝሙር 51:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 አድርገህልኛልና ለዘለዓለም አመሰግንሃለሁ፥ በጻድቃንህም ዘንድ መልካም ነውና ምሕረትህን ተስፋ አደርጋለሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ፊትህን ከኀጢአቴ መልስ፤ በደሌንም ሁሉ ደምስስልኝ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በሂሶጵ እርጨኝ፥ እነጻማለሁ፥ እጠበኝ፥ ከበረዶም ይልቅ ነጭ እሆናለሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ፊትህን ከኃጢአቴ መልስ፤ በደሌን ሁሉ ደምስስ። See the chapter |