መዝሙር 28:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 እንደ ሊባኖስ ላም ያከሳዋል። ተወዳጅ ግን አንድ ቀንድ እንዳለው ርኤም ልጅ ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 የልመናዬን ቃል ሰምቷልና፣ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 የልመናዬን ቃል ሰምቶኛልና ጌታ ይመስገን። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 የልመናዬን ድምፅ ስለ ሰማኝ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን። See the chapter |