መዝሙር 146:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ልባቸው የቈሰለውን ይፈውሳል፥ ቍስላቸውንም ያደርቅላቸዋል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 በገዦች አትታመኑ፤ ማዳን በማይችሉ በሰው ልጆችም አትመኩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ማዳን በማይችሉ በአለቆች፥ በሰው ልጅ፥ አትታመኑ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ማዳን ስለማይችሉ በመሪዎች ወይም በማንኛውም ፍጡር አትተማመኑ። See the chapter |