መዝሙር 122:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ማረን፥ አቤቱ፥ ማረን፤ ስድብን እጅግ ጠግበናልና፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ኢየሩሳሌም እጅግ እንደ ተጠጋጋች፣ ከተማ ሆና ተሠርታለች። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ኢየሩሳሌምስ እርስ በርስዋ እንደ ተገጠገጠች ከተማ ተሠርታለች። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ኢየሩሳሌም እርስ በርስዋ ተጠጋግታና ተጠናክራ የተሠራች ከተማ ናት። See the chapter |