መዝሙር 118:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 መንገድህንና ምስክርህን ነገርሁ፥ ፍርድህን አስተምረኝ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩክ ነው። ከእግዚአብሔር ቤት ባረክናችሁ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 በጌታ ስም የሚመጣ ቡሩክ ነው፥ ከጌታ ቤት መረቅናችሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የተባረከ ይሁን! በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሆነን እንባርካችኋለን። See the chapter |