መዝሙር 106:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ደነገጡ፥ እንደ ሰካራምም ተንገዳገዱ፥ ጥበባቸውም ሁሉ ተዋጠ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ዘራቸውንም በሕዝቦች መካከል ሊጥል፣ ወደ ተለያየ ምድርም እንደሚበትናቸው ማለ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ዘሮቻቸውን ሁሉ በአሕዛብ መካከል እንደሚጥላቸውና በመላው ዓለም እንደሚበታትናቸው ገለጠላቸው። See the chapter |