መዝሙር 103:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ወይን የሰውን ልብ ደስ ያሰኛል፥ ዘይትም ፊትን ለማብራት ነው። እህልም የሰውን ኀይል ያጠነክራል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ሰው እኮ ዘመኑ እንደ ሣር ነው፤ እንደ ዱር አበባ ያቈጠቍጣል፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ሰውስ ዘመኑ እንደ ሣር ነው፥ እንደ ዱር አበባ እንዲሁ ያብባል፥ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 የሰው ሕይወት እንደ ሣር ነው፤ እንደሚያድግና እንደሚያብብ እንደ ዱር አበባ ነው። See the chapter |