Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ምሳሌ 8:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 በተራሮች ጫፍ ላይ ናትና፥ በጎዳና መካከልም ትቆማለች።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 በመንገድ አጠገብ ባሉ ኰረብቶች፣ መንገዶቹ በሚገናኙበትም ላይ ትቆማለች፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 በኮረብታ ላይ በመንገድ አጠገብ በጎዳና መካከል ትቆማለች።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 በመንገድ አጠገብ በሚገኙ ኰረብቶችና በመንገድ መገናኛዎች ላይ ትቆማለች፤

See the chapter Copy




ምሳሌ 8:2
2 Cross References  

በቤቷ ደጅ በአደባባይ በወንበር ላይ በግልጥ ተቀምጣ፥


አገልጋዮችዋን ልካ በከፍተኛ ዐዋጅ ወደ ማዕድዋ ጠራች። እንዲህም አለች፦


Follow us:

Advertisements


Advertisements