Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ምሳሌ 5:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 መንገድህን ከእርስዋ አርቅ፥ ወደ ቤቷም ደጅ አትቅረብ፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 መንገድህን ከርሷ አርቅ፤ በደጃፏም አትለፍ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 መንገድህን ከእርሷ አርቅ፥ ወደ ቤትዋም ደጅ አትቅረብ፥

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 እንደዚህች ካለችው ሴት ራቅ፤ ወደ ቤትዋ ደጃፍ እንኳ አትቅረብ።

See the chapter Copy




ምሳሌ 5:8
9 Cross References  

ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል፤ በጎዳናዋ አትሳት።


የሥራ ፍሬ ከሌ​ላ​ቸው፥ ሁለ​ን​ተ​ና​ቸ​ውም ጨለማ ከሆነ ሰዎች ጋር አት​ተ​ባ​በሩ፤ ገሥ​ጹ​አ​ቸው እንጂ።


ከክፉም አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን፤ መንግሥት ያንተ ናትና ኃይልም ክብርም ለዘለዓለሙ፤ አሜን።’


በተጓዙበትም ቦታ አትሂድ፤ ከእነርሱ ፈቀቅ በል ተመለስም።


ሕይወትህን ለሌላ እንዳትሰጥ፥ ንብረትህንም ምሕረት ለሌላቸው፤


በቤቷ ደጅ በአደባባይ በወንበር ላይ በግልጥ ተቀምጣ፥


በክፉዎች መንገድ አትሂድ፥ በክፉ ሰዎችም ጎዳና አትቅና።


በቤቷም አቅራቢያ ባለው መንገድ ሲሄድ ሲናገርም፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements