Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ምሳሌ 2:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 መልካም ምክር ትጠብቅሃለች፤ የተቀደሰች ማስተዋልም ትጋርድሃለች።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 የመለየት ችሎታ ይጋርድሃል፤ ማስተዋልም ይጠብቅሃል።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ማመዛዘን ይጠብቅሃል፥ ማስተዋልም ይከላከልልሃል፥

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 አርቆ ማስተዋል ይጠብቅሃል፤ መገንዘብም ከክፉ ነገር ይከላከልልሃል።

See the chapter Copy




ምሳሌ 2:11
8 Cross References  

አትተዋት፥ ትደግፍህማለች፤ ውደዳት፥ ትጠብቅህማለች።


እን​ግ​ዲህ እንደ ዐዋ​ቂ​ዎች እንጂ እንደ አላ​ዋ​ቂ​ዎች ሳይ​ሆን እን​ዴት እን​ደ​ም​ት​መ​ላ​ለሱ በጥ​ን​ቃቄ ዕወቁ።


ምሣሩ ከዛ​ቢ​ያው ቢወ​ልቅ ሰው​የው ፊቱን ወዲ​ያና ወዲህ ይላል፤ ብዙ ኀይ​ልም ያስ​ፈ​ል​ገ​ዋል። ጥበብ ግን ለብ​ርቱ ሰው ትርፉ ነው፤


ብልሃትን ለየውሃን ይሰጥ ዘንድ ለሕፃናትና ለወጣቶችም አእምሮንና ዕውቀትን፥


Follow us:

Advertisements


Advertisements