ምሳሌ 18:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ሳይሰማ ነገርን የሚመልስ ስንፍናና እፍረት ይሆንበታል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ከማዳመጡ አስቀድሞ የሚመልስ፣ ቂልነትና ዕፍረት ይሆንበታል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ሳይሰማ ነገርን በሚመልስ ስንፍናና እፍረት ይሆንበታል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ሳያዳምጡ መልስ መስጠት፥ ሞኝ ያደርጋል፤ አሳፋሪም ነው። See the chapter |