Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 34:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ከስ​ም​ዖን ልጆች ነገድ የዓ​ሚ​ሁድ ልጅ ሰላ​ም​ያል፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ከስምዖን ነገድ፣ የዓሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ከስምዖን ልጆች ነገድ የዓሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፥

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ከስምዖን ነገድ የአሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፥

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ከስምዖን ልጆች ነገድ የዓሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፥

See the chapter Copy




ዘኍል 34:20
3 Cross References  

“ስም​ዖ​ንና ሌዊ ወን​ድ​ማ​ማ​ቾች ናቸው፤ በጭ​ቅ​ጭ​ቃ​ቸ​ውና በጦ​ራ​ቸው ዐመ​ፅን ፈጸ​ሙ​አት።


ልያም ዳግ​መኛ ፀነ​ሰች፤ ሁለ​ተኛ ወንድ ልጅ​ንም ለያ​ዕ​ቆብ ወለ​ደ​ች​ለት፤ “እኔ እንደ ተጠ​ላሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ ሰማ ይህን ጨመ​ረ​ልኝ” አለች፤ ስሙ​ንም ስም​ዖን ብላ ጠራ​ችው ።


ከብ​ን​ያ​ምም ድን​በር ቀጥሎ ከም​ሥ​ራቅ ጀምሮ እስከ ምዕ​ራብ ድረስ ለስ​ም​ዖን አንድ የዕጣ ክፍል ይሆ​ናል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements