Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 33:41 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

41 እነ​ር​ሱም ከሖር ተራራ ተጕ​ዘው በሴ​ል​ሞና ሰፈሩ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

41 እነርሱም ከሖር ተራራ ተነሥተው በሴልሞና ሰፈሩ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

41 እነርሱም ከሖር ተራራ ተጉዘው በሴልሞና ሰፈሩ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

41 ከሖር ተራራ ተነሥተው በመጓዝ በጸልሞና ሰፈሩ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

41 እነርሱም ከሖር ተራራ ተጕዘው በሴልሞና ሰፈሩ።

See the chapter Copy




ዘኍል 33:41
3 Cross References  

ከሖ​ርም ተራራ በኤ​ር​ትራ ባሕር መን​ገድ ተጓዙ፤ የኤ​ዶ​ም​ንም ምድር ዞሩ​አት፤ ሕዝ​ቡም በመ​ን​ገድ ተበ​ሳጩ።


በከ​ነ​ዓን ምድ​ርም ተቀ​ምጦ የነ​በ​ረው ከነ​ዓ​ና​ዊው የዓ​ራድ ንጉሥ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች እንደ መጡ ሰማ።


ከሴ​ል​ሞ​ናም ተጕ​ዘው በፌኖ ሰፈሩ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements