ዘኍል 33:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 ከመሱሩትም ተጕዘው በብንያቅን ሰፈሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 ከምሴሮት ተነሥተው በብኔያዕቃን ሰፈሩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 ከሞሴሮትም ተጉዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 ከሞሴሮት ተነሥተው በመጓዝ በቤኔያዕቃን ሰፈሩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ከሞሴሮትም ተጕዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ። See the chapter |