ዘኍል 33:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ከአቤሮትም ተጕዘው በራታማ ሰፈሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ከሐጼሮት ተነሥተው በሪትማ ሰፈሩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ከሐጼሮትም ተጉዘው በሪትማ ሰፈሩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ከሐጼሮት ተነሥተው በመጓዝ በሪትማ ሰፈሩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ከሐጼሮትም ተጕዘው በሪትማ ሰፈሩ። See the chapter |