Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 33:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ከራ​ፊ​ድ​ንም ተጕ​ዘው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ከራፊዲም ተነሥተው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ከራፊዲምም ተጉዘው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ከሬፊዲም ተነሥተው በመጓዝ በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 ከራፊዲምም ተጕዘው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።

See the chapter Copy




ዘኍል 33:15
3 Cross References  

የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ማኅ​በር ሁሉ ከኤ​ሎም ተጓዙ፤ ከግ​ብፅ ሀገር ከወጡ በኋላ በሁ​ለ​ተ​ኛው ወር ከወ​ሩም በዐ​ሥራ አም​ስ​ተ​ኛው ቀን በኤ​ሎ​ምና በሲና መካ​ከል ወዳ​ለ​ችው ወደ ሲን ምድረ በዳ መጡ።


የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ከሲና ምድረ በዳ በየ​ጉ​ዞ​አ​ቸው ተጓዙ፤ ደመ​ና​ውም በፋ​ራን ምድረ በዳ ቆመ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements