ዘኍል 33:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ከኤርትራም ባሕር ተጕዘው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ከኤርትራም ባሕር ተጉዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ከኤርትራም ባሕር ተጕዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ። See the chapter |