Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 26:46 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

46 በየ​ወ​ገ​ና​ቸው የዳን ልጆች እነ​ዚህ ናቸው፤ ከሰ​ምዒ፥ የሰ​ም​ዒ​ያ​ው​ያን ወገን፤ በየ​ወ​ገ​ና​ቸው የዳን ወገ​ኖች እነ​ዚህ ናቸው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

46 አሴር ሤራሕ የምትባል ልጅ ነበረችው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

46 የአሴርም የሴት ልጁ ስም ሤራሕ ነበረ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

46 አሴርም ሤራሕ የምትባል ሴት ልጅ ነበረችው፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

46 የአሴርም የሴት ልጁ ስም ሤራሕ ነበረ።

See the chapter Copy




ዘኍል 26:46
3 Cross References  

የአ​ሴ​ርም ልጆች፤ ኢያ​ምን፥ ኢያሱ፥ኢዩል፥ በሪዓ፥ እኅ​ታ​ቸው ሳራ፤ የበ​ሪዓ ልጆ​ችም፤ ኮቦር፥ መል​ኪ​ኤል።


በየ​ወ​ገ​ና​ቸው የብ​ን​ያም ልጆች እነ​ዚህ ናቸው። ከእ​ነ​ር​ሱም የተ​ቈ​ጠ​ሩት አርባ አም​ስት ሺህ ስድ​ስት መቶ ነበሩ።


የሰ​ም​ዒ​ያ​ው​ያን ወገ​ኖች ሁሉ ቍጥ​ራ​ቸው ስድሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements