ዘኍል 25:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ምድያማውያንን አስጨንቋቸው፤ ግደሉአቸውም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 “ምድያማውያንን እንደ ጠላት ቈጥራችሁ ፍጇቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 “ምድያማውያን እንደ ጠላት ቁጠሩአቸው እነርሱንም ድል ንሱአቸው፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 “በምድያማውያን ላይ አደጋ ጥላችሁ ደምስሱአቸው፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17-18 በፌጎር በመቅሠፍቱ ቀን ስለተገደለችው ስለ ምድያም አለቃ ልጅ ስለ እኅታቸው ስለ ከስቢ በፌጎር ምክንያት በሸነገሉአችሁ ሽንገላ አስጨንቀዋችኋልና ምድያማውያንን አስጨንቁአቸው ግደሉአቸውም። See the chapter |