ዘኍል 21:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 እስራኤልም በአሞራውያን ከተሞች ተቀመጡ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 ስለዚህም እስራኤል በአሞራውያን ምድር ተቀመጠ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 እስራኤልም እንደዚህ በአሞራውያን ምድር ተቀመጡ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 ስለዚህ የእስራኤል ሕዝብ በአሞራውያን ግዛት ውስጥ ተቀመጡ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 እስራኤልም እንደዚህ በአሞራውያን ምድር ተቀመጡ። See the chapter |