ዘኍል 2:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 እግዚአብሔርም ለሙሴና ለአሮን እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ጌታም ለሙሴና ለአሮን እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፦ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 እግዚአብሔርም ለሙሴና ለአሮን እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ See the chapter |