Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 13:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 ምድ​ሪ​ቱ​ንም ሰል​ለው ከአ​ርባ ቀን በኋላ ከዚያ ተመ​ለሱ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ምድሪቱንም ዐሥሠው ከአርባ ቀን በኋላ ተመለሱ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ምድሪቱንም ሰልለው ከአርባ ቀን በኋላ ተመለሱ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ሰዎቹ ምድሪቱን ለአርባ ቀኖች ካጠኑ በኋላ ተመለሱ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

25 ምድሪቱንም ሰልለው ከአርባ ቀን በኋላ ተመለሱ።

See the chapter Copy




ዘኍል 13:25
5 Cross References  

በዚ​ያም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ነበረ፤ እን​ጀ​ራም አል​በ​ላም፤ ውኃም አል​ጠ​ጣም። በጽ​ላ​ቱም ዐሥ​ሩን የቃል ኪዳን ቃሎች ጻፈ።


ሙሴም ወደ ደመ​ናው ውስጥ ገባ፤ ወደ ተራ​ራ​ውም ወጣ፤ ሙሴም በተ​ራ​ራው ላይ አርባ ቀን፥ አርባ ሌሊ​ትም ቈየ።


የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ከዚያ ስለ ቈረ​ጡት ዘለላ የዚ​ያን ስፍራ ስም የወ​ይን ዘለላ ሸለቆ ብለው ጠሩት።


ገሥ​ግ​ሠ​ውም በቃ​ዴስ ፋራን ምድረ በዳ ወዳ​ሉት ወደ ሙሴና ወደ አሮን፥ ወደ እስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ማኅ​በር ሁሉ ደረሱ፤ ወሬ​ው​ንም ለእ​ነ​ር​ሱና ለማ​ኅ​በሩ ሁሉ ነገ​ሩ​አ​ቸው፤ የም​ድ​ሪ​ቱ​ንም ፍሬ አሳ​ዩ​አ​ቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements