Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 10:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 በብ​ን​ያ​ምም ልጆች ነገድ ሠራ​ዊት ላይ የጋ​ዲ​ዮን ልጅ አቢ​ዳን አለቃ ነበረ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 የብንያም ነገድ ሰራዊት አለቃም የጋዴዮን ልጅ አቢዳን ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 በብንያምም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የጋዴዮን ልጅ አቢዳን አለቃ ነበረ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 የብንያም ነገድ መሪ የጊድዖኒ ልጅ አቢዳን ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

24 በብንያምም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የጋዴዮን ልጅ አቢዳን አለቃ ነበረ።

See the chapter Copy




ዘኍል 10:24
4 Cross References  

ከብ​ን​ያም የጋ​ዲ​ዮን ልጅ አቢ​ዳን፥


በዘ​ጠ​ነ​ኛ​ውም ቀን የብ​ን​ያም ልጆች አለቃ የጋ​ዴ​ዮን ልጅ አቢ​ዳን መባ​ውን አቀ​ረበ፤


በም​ና​ሴም ልጆች ነገድ ሠራ​ዊት ላይ የፈ​ዳ​ሱር ልጅ ገማ​ል​ያል አለቃ ነበረ።


ከሠ​ራ​ዊቱ ሁሉ በኋላ የዳን ልጆች ሰፈር በሥ​ር​ዐ​ታ​ቸው ከየ​ሠ​ራ​ዊ​ታ​ቸው ጋር ተጓዘ፤ በሠ​ራ​ዊ​ቱም ላይ የአ​ሚ​ሳዲ ልጅ አኪ​ያ​ዜር አለቃ ነበረ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements