Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 10:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 በይ​ሳ​ኮ​ርም ልጆች ነገድ ሠራ​ዊት ላይ የሰ​ገር ልጅ ናት​ና​ኤል አለቃ ነበረ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 የይሳኮር ነገድ ሰራዊት አለቃም የሶገር ልጅ ናትናኤል ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 በይሳኮርም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የሶገር ልጅ ናትናኤል አለቃ ነበረ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 የይሳኮር ነገድ መሪ የጹዓር ልጅ ናትናኤል ነበር፥

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 በይሳኮርም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የሶገር ልጅ ናትናኤል አለቃ ነበረ።

See the chapter Copy




ዘኍል 10:15
4 Cross References  

በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ቀን የይ​ሳ​ኮር አለቃ የሰ​ገር ልጅ ናት​ና​ኤል አቀ​ረበ።


ከይ​ሳ​ኮር የሰ​ገር ልጅ ናት​ና​ኤል፥


በመ​ጀ​መ​ሪ​ያም የይ​ሁዳ ልጆች ሰፈር በሥ​ር​ዐ​ታ​ቸው ከየ​ሠ​ራ​ዊ​ቶ​ቻ​ቸው ጋር ተጓዘ፤ በሠ​ራ​ዊ​ቱም ላይ የአ​ሚ​ና​ዳብ ልጅ ነአ​ሶን አለቃ ነበረ።


በዛ​ብ​ሎ​ንም ልጆች ነገድ ሠራ​ዊት ላይ የኬ​ሎን ልጅ ኤል​ያብ አለቃ ነበረ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements