ማቴዎስ 9:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ኢየሱስም ተነሥቶ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ተከተለው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ኢየሱስም ተነሥቶ ዐብሮት ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱም ተከተሉት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ኢየሱስም ተነሥቶ ተከተለው፥ ደቀ መዛሙርቱም ተከተሉት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ኢየሱስም ተነሣና ሰውየውን ተከትሎ ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱም አብረው ሄዱ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ኢየሱስም ተነሥቶ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ተከተለው። See the chapter |