Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 8:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ከተራራም በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 ከተራራው በወረደ ጊዜም ብዙ ሕዝብ ተከተለው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ከተራራው በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 ኢየሱስ ከተራራው በወረደ ጊዜ፥ እጅግ ብዙ ሰዎች ተከተሉት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ከተራራም በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።

See the chapter Copy




ማቴዎስ 8:1
12 Cross References  

ኢየሱስም ብዙ ሰዎች ሲከቡት አይቶ ወደ ማዶ እንዲሻገሩ አዘዘ።


ከገሊላም ከዐሥሩ ከተማም ከኢየሩሳሌምም ከይሁዳም ከዮርዳኖስም ማዶ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።


ዜና​ውም በሁሉ ተሰማ፤ ብዙ ሰዎ​ችም ትም​ህ​ር​ቱን ሊሰሙ፥ ከደ​ዌ​አ​ቸ​ውም ሊፈ​ወሱ ይመጡ ነበር።


ኢየሱስም ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ወደ ባህር ፈቀቅ አለ፤ ከገሊላ የመጡም ብዙ ሰዎች ተከተሉት፤


ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።


ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፤ በዚያም ፈወሳቸው።


ብዙ ሕዝብም አንካሶችን፥ ዕውሮችንም፥ ድዳዎችንም፥ ጉንድሾችንም፥ ሌሎችንም ብዙ ይዘው ወደ እርሱ ቀረቡ በኢየሱስም እግር አጠገብ አስቀመጡአቸው፤ ፈወሳቸውም፤


ኢየሱስም አውቆ ከዚያ ፈቀቅ አለ። ብዙ ሰዎችም ተከተሉት፤ ሁሉንም ፈወሳቸው፤ እንዳይገልጡትም አዘዛቸው፤


እንደ ባለ ሥልጣን ያስተምራቸው ነበርና።


እነሆም፥ ለምጻም ቀርቦ “ጌታ ሆይ! ብትወድስ ልታነጻኝ ትችላለህ” እያለ ሰገደለት።


Follow us:

Advertisements


Advertisements