ማቴዎስ 4:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ወዲያው መረባቸውን ትተው ተከተሉት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ወዲያውኑ መረባቸውን ጥለው ተከተሉት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 እነርሱም ወዲያውኑ መረባቸውን ትተው ተከተሉት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት። See the chapter |